በተስፋ የሚጠበቀው የደ/ሱዳን ተቀናቃኞች ግንኙነት
ሐሙስ፣ ሚያዝያ 30 2006ማስታወቂያ
አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን ሸምጋይነት በሳምንቱ መጀመሪያ የአንድ ወር የተኩስ አቁም ስምምነት ደርሰዋል። ያም ቢሆን ግን ውጊያው አሁንም እንደቀጠለ ይገኛል። በነገው ዕለት የሁለቱ ተቀናቃኝ ወገኖች መሪዎች ፕሬዚደንት ሳልቫ ኪር እና የቀድሞ ምክትል ፕሬዚደንት ሪየክ ማቸር በአዲስ አበባ የሚገናኙበት እና የሚደራደሩበት ሁኔታ ይህንኑ ውጊያ ያበቃ ይሆናል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል።
ጌታቸው ተድላ
አርያም ተክሌ
ሂሩት መለሰ