በብሪታንያ አራት ኢትዮጽያዉያን አትሌቶች መሰወር21 ነሐሴ 2001ሐሙስ፣ ነሐሴ 21 2001አራት የኢትዮጽያዊ ሯጮች ስኮትላንድ የአትሊትክስ ፊደሪሽን ባዘጋጀዉ ዉድድር ከመካፈላቸዉ በፊት ለንደን አየር ጣብያ እንደደረሱ መሰወራቸዉ ተገልጾአል።https://p.dw.com/p/JJZQየብሪታንያዊቷ ሯጭ በዉድድር ዝግጅትምስል APማስታወቂያይህንኑ ዜና የስኮትላንዱ የአትሌቲክስ ድርጅት ዋና ጸሃፊ ጄፍ ዋይት ማን ባለፈዉ ማክሰኞ ለአለም የዜና አዉታሮች መግለጻቸዉ ይታወሳል። አራቱ ኢትዮጽያዉያን አትሌቶች በዚህ በብሪታንያ ጥገኝነት ሳይጠይቁ እንደማይቀሩ ተገልጾአል ዝርዝሩን ድልነሳ ጌታነህ ከለንደን ልኮልናል ድልነሳ ጌታነህ፣ አዜብ ታደሰ፣ ሂሩት መለሰ