በሶርያ የተጠናከረው የርስ በርስ ጦርነት
ሰኞ፣ ነሐሴ 21 2004ማስታወቂያ
ብዙዎቹም ጭንቅላታቸው ላይ በጥይት ተመተው እንደተገደሉ ነው የሚሰማው። የሶሪያ መንግስት ነጻ የመገናኛ ብዙሃን ወደ ቦታው እንዳይሄዱ በመከልከሉ የተባለውን ጭፍጨፋ ከነጻ ምንጭ ለማረጋገጥ ከባድ አድርጎታል።
በትናንትናው ዕለት በችግሩ ዙሪያ የተጠየቁት የአረብ ሊግ የበላይ ሃላፊ ነቢል አል አረቢ ሁከቱ ከከባድ ሁከት ወደ አስከፊ ፍጅት መሸጋገሩን በመግለፅ፤ አረብ ሊግ ከአዲስ የመንግስታቱ ልዩ ልኡክ እና ከአለም አቀፉ ማህበረሰብ ጋር ችግሩን ለመፍታት የተቻለውን ሁሉ በማድረግ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል፡፡ ነብዩ ሲራክ ከሳውድ አረቢያ ያጠናቀረው ዘገባ አለ።
ነብዩ ሲራክ
ክደት አበበ
ተክሌ የኋላ