በሶማሊያ ዳግም ግጭት መቀስቀሱ22 ታኅሣሥ 2001ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 22 2001ምንም ፕሬዚዳንቱ ስልጣን ቢለቁ፣ የኢትዮጵያ ጦርም ጠቅልሎ ቢወጣ እስላማዊ ህግ በሶማሊያ እስካልሰረፀ ድረስ መፋለሜን አላቆምም።እናስ የሶማሊያ መፃኢ ዕድል ምን ሊመስል ይችል ይሆን?https://p.dw.com/p/GPvrግጭት በሶማሊያምስል AP Graphics/DWማስታወቂያበሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ትናንት ግጭት ተቀስቅሶ የሞርታር አረር ቢያንስ አስር ሰዎችን እንደገደለ የአይን ምስክሮች ገለጡ። በሶማሊያ ቀጣይ ግጭት ሊያገረሽ ይችላል በሚል ነዋሪዎቹ በስጋት እንደተዋጡም ተዘግቧል። የሶማሊያን ወቅታዊ ሁኔታ አስመልክቶ በለንደን የChattem House የመንግስት አማካሪ ምሁሯ ሳሊ ሄሊ ትንታኔ ይኖራቸዋል።