በረሃብ ለተጎዱት ለየመንና ለአምስት የአፍሪቃ ሃገራት ርዳታ
ሰኞ፣ መጋቢት 18 2009ማስታወቂያ
የዋሽንግተኑ ወኪላችን መክብብ ሸዋ ያነጋገራቸዉ የኢኮኖሚ ጉዳይ ምሁር እንደገለጹት ርዳታዉ ጊዜያዊ እንጂ ለዘለቄታ የሚያመጣዉ መፍትሄ እንደሌለ ተናግረዋል። ድርቁም ሰዉ ሠራሽና ከሰላምና መረጋጋት እንደሚያያዝ በየትኛዉም የዓለም ክፍል የሚታይ እዉነታ መሆኑንም አመልክተዋል።
መክብብ ሸዋ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ