በሙስና ተጠርጣሪ ባለስልጣናት ፍርድ ቤት ቀረቡ
ማክሰኞ፣ ግንቦት 6 2005ማስታወቂያ
የፌዴራል የፀረ ሙስና እና ስነምግባር ኮሚሽን በሙስና ተጠርጥረዋል ብሎ በቁጥጥር ስር ያዋላቸው የጉምሩክ ኃላፊዎችና ባለሀብቶች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው የምርመራ ጊዜ ተጠየቀባቸው። የገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር ባለቤትም ከወንጀሉ ጋር በተያያዘ ትናንት የቤት ካርታዎችንና ሠነዶችን ሲያሸሹ ተገኙ በሚል በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የፌዴራል ፖሊስ ገልጾዋል። የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ቀጣዩን ዘገባ አጠናቅሯል።
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አርያም ተክሌ