በመቅዲሾ የተደጋገመዉ የአዳፍኔ ጥቃት18 ጥር 1999ዓርብ፣ ጥር 18 1999ትናንት ለሊት በሶማልያ ዋና መዲና ባልታወቁ ታጣቂዎች በደረሰዉ የአዳፍኔ ጥቃት አምስት ሰዎች ተገደሉ አራት ደግሞ ቆሰሉ!https://p.dw.com/p/E0Yrማስታወቂያከትናንት በስትያ በመቅዲሾ የአዉሮፕላን ማረፍያ በደረሰዉ ተመሳሳይ የአዳፍኔ ጥቃት ቢያንስ አምስት ሰዎች መቁሰላቸዉ የሚታወስ ነዉ። በመቅዲሾ ጥቃት አድራሹ ማነዉ መዲናይቷ በምን ሁኔታ ትገኛለች? ጋዜጠኛ አዊስ ዩሱፍን አዜብ ታደሰ በስልክ አነጋግራዉ ነበር።