በመቅዲሾ ሰላማዊ ሰልፍ/ የዩኤስ ወታደሮች አፈና
ሐሙስ፣ ጥር 24 1999ማስታወቂያ
በሌላ በኩል በደቡብ ሶማልያ በእስላማዉያኑ የተማረኩ አስራ አንድ የአሜሪካ ወታደሮችን ለማስለቀቅ የአሜሪካዉ አምባሳደር በኬንያ Michael Ranneberger እና በኬንያ መንግስት ቁጥጥር ስር የሚገኙት የሶማሌ እስላማዊ ህብረት መሪ Sheik Sharif Sheik Ahmed ድርድር እንደያዙ የሸበሌ የዜና ወኪል በድረ-ገጹ ይፋ አድርጎዋል። በዚህ ጉዳይ ዙርያ በመቅዲሾ ነዋሪ የሆነዉ ጋዜጠኛ ዩሱፍ አዊስን አዜብ ታደሰ አነጋግራዉ ነበር ።