1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሽብር በቱኒዚያ መዲና

ሐሙስ፣ መጋቢት 10 2007

በቱኒዝያ መዲና ቱኒስ ውስጥ ትናንት በደረሰው የሽብር ጥቃት የተገደሉት ሰዎች ቁጥር 23 መድረሱ ተዘገበ። ከሟቾቹ መካከል ኻያው አገር ጎብኚ የውጭ ዜጎች ናቸው ተብሏል።

https://p.dw.com/p/1EuA5
Tunesien Tunis Terroranschlag Bardo Museum Polizei Sicherheit Fahndung
ምስል Reuters/Z. Souissi

ከግዳያው ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ 4 ሰዎችም በቁጥጥር ሥር ውለዋል። የቱኒዝያን ጦር ሠራዊት መለዮ የለበሱ 2 ታጣቂዎች በቱኒዝያ ብሔራዊ ቤተ-መዝክር ውስጥ ዘልቀው በመግባት በተኩስ ሩምታ ግድያ መፈጸማቸው ተዘግቧል።አንዳንድ ተንታኞች እና ጋዜጦች ስለወንጀለኞቹ ማንነት በዝርዝር ለማወቅ ጊዜው ገና ነው ብለዋል። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል ዝርዝር ዘገባ አለው።

ይልማ ኃይለሚካኤል

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ