ሶሪያ የድርድር ተስፋ
ረቡዕ፣ ጥር 18 2008ማስታወቂያ
የሶሪያ መንግሥትና መንግሥትን የሚወጉ አማፂ ሐይላት ተወካዮች በመጪዉ አርብ ዤኔቭ-ስዊዘርላንድ ዉስጥ የሠላም ድርድር ሊጀምሩ ነዉ። በድርድሩ ላይ የሚካፈሉት አማፂያን ማንነት እና ደረጃቸዉ አሁንም እያወዛገበ ነዉ። በተለይ የሶሪያ ኩርዶች በድርድሩ መካፈል-አለመካፈላቸዉ ሩሲያን ከዩናይትድ ስቴትስ፤ ሳዑዲ አረቢያን ከቱርክ እያወዛገበ ነዉ። ያም ሆኖ በሶሪያ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ልዩ መልዕክተኛ ስቴፋን ደ ሚስቱራ እንዳሉት አብዛኞቹ አማፂያን በድርድሩ እንዲካፈሉ ተጋብዘዋል። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለ ሚካኤል ዝርዝር አጠናቅሮታል።
ይልማ ሐይለ ሚካኤል
ነጋሽ መሐመድ
አርያም ተክሌ