1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሶማልያን መልሶ ለመገንባት

ሰኞ፣ መስከረም 6 2006

እንደገና የተደላደለ መንግሥት ማቋቋም ይቻላት ዘንድ 22 ዓመታት የተለያየ እርዳታ ሲደረግላት የቆየችው ሶማልያ አሁንም ከዓለም አቀፍ ለጋሽ ድርጅቶችና መንግሥታት ቻንቃ አልወረደችም።

https://p.dw.com/p/19iRx
European Union foreign policy chief Catherine Ashton (L) and Somali's President Hassan Sheikh Mohamud (R) arrive at a conference called "New Deal in Somalia" in Brussels September 16, 2013. Somalia's government and international donors will sign up to a three-year plan on Monday to rebuild the violence-torn country, backed by pledges of new funding that EU officials hope could reach more than one billion euros. REUTERS/Yves Herman (BELGIUM - Tags: POLITICS BUSINESS)
ምስል Reuters

በእርስ በርስ ጦርነት ክፉኛ የተጎዳችውን ሀገር መልሶ ለመገንባት፣ የገንዘብ አስተዋጽዖ የሚያደርጉ ወገኖች ፣ ዛሬም እንደገና ብራሰልስ ቤልጅግላይ ተሰብስበዋል። ብራሰልስ ለምን ተመረጠ? ለጋሾቹስ እነማን ናቸው ? ስለሶማልያ መልሶ ግንባታ ፣ ነገ ሰፋ ያለ ዝግጅት ከማቅረቡ በፊት ፣ በአጭሩ ስለጉባዔው መከፈትና ፤ ስለለጋሾቹም የተራድዖ መጠን የብራሰልሱን ዘጋቢአችንን በስልክ ጠይቄዋለሁ።

ገበያዉ ንጉሴ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ