ሶማልያና የኢትዮጵያ ጦር24 ነሐሴ 2000ቅዳሜ፣ ነሐሴ 24 2000« በሶማልያ የተሰማራው የኢትዮጵያ ጦር ሶማልያ ባትረጋጋም ሊወጣ ይችል ይሆናል። »https://p.dw.com/p/F95Hኢትዮጵያዊ ወታደር በሞቃዲሾምስል APማስታወቂያየኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከፋይናንሻል ታይምስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ የሰጡት አስተያየት ነው።