1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስፖርት፤ ታኅሣሥ 25 ቀን፣ 2008 ዓ.ም

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 25 2008

በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ የእግር ኳስ ውድድር አዲሱን የጎርጎሪዮስ 2016 ዓመት ሊቨርፑል በሽንፈት ጀምሮታል፤ ሌስተር ሲቲ ነጥብ ጥሏል። ተደጋጋሚ ሽንፈትን ያስተናገደው ቸልሲ ማሸነፍ ችሏል።

https://p.dw.com/p/1HXoL
Großbritanien West Ham United gegen Liverpool Jurgen Klopp
ምስል Getty Images/C. Lee

በስፔን ላሊጋ ኃያላኑ ባርሴሎና እና ሪያል ማድሪድ ነጥብ ተጋርተው ከሜዳ ወጥተዋል። የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማሕበራት ፌዴሬሽን በእንግሊዝኛ ምኅፃሩ (FIFA) በፕሬዚዳንትነትት ለመምራት ዕጩዎች ድምጽ ማሰባሰብ ጀምረዋል። ሩስያ ሪዮ ዴ ጃኔሮ ብራዚል በሚከናወነው የateሌቲክስ ውድድር ላይ የመሳተፍ ተስፋዋ መመንመኑ ተነግሯል። የዓለም ሜዳ ቴኒስ የፍፃሜ ውድድር ውጤትም በዛሬው የስፖርት ጥንቅር ተካቷል።

ሐና ደምሴ

ነጋሽ መሐመድ

ማንተጋፍቶት ስለሺ