1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስዊድን ወደ 80 ሺህ ስደተኞችን ልታባርር መወሰንዋ

ሰኞ፣ ጥር 23 2008

ስዊድን በሃገሪቱ የተገን ጥያቄን አቅርበዉ ተቀባይነት አላገኙም ያለቻቸዉን ወደ 80 ሺህ የሚሆኑ ተገን ጠያቂዎችን እንደምታባርር ይፋ አደረገች።

https://p.dw.com/p/1Hn4i
Schweden Stockholm Jagd auf Flüchtlinge Protest
ምስል picture-alliance/dpa/M. Ericsson


ዛሬ ከቀትር በኋላ የሃገሪቱ የሃገር አስተዳደር ሚኒስትር ከጋዜጠኞች ጋር ባደረጉት ቃለምልልስ ይህን አረጋግጠዋል። ስዊድን በርካታ ስደተኞችን ወደየአገራቸዉ ትመልሳለች የሚለዉ ዘገባ ይፋ ከሆነ በኋላ በሳምንቱ መጨረሻ መዲና ስቶኮልም ላይ ከፍተኛ የተቃዉሞ ሰልፍም መታየቱም ተዘግቦአል። ስዊድን ወደሃገራቸዉ መልሳቸዋለች የተባሉት ስደተኞች ከየት ሃገር የተሰደዱ ይሆን? ስቱድዮ ከመግባታችን በፊት፤ የስቶኮልሙን ወኪላችን ስለጉዳዮ ጠይቀነዉ ነበር።


ቴድሮስ ምህረቱ


አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ