ስለ አፍሪቃ የቀረቡ 101 አብይ ጥያቄዎች
ረቡዕ፣ ሚያዝያ 6 2002ማስታወቂያ
አፍሪቃ የሚለዉ ቃል ከየት መጣ በሚል ጀምሮ ስለ ባርያ ንግድ አመጣጥ በመመለስ በአንዳንድ በነጮች የተሳሳታ የአፍሪቃ እዉቀት የተነሳ የሚጠየቁ ጥያቄዎችንም ያነሳል። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሃይለሚካኤል የመጸሃፉ ደራሲ ከሆኑት በጀርመን የአፍሪቃ እና የመካከለኛዉ ምስራቅ አገሮች ጉዳይ አማካሪ ከዶክተር አስፋዉ ወሰን አስራቴ ጋር ተነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል።
ይልማ ሃይለሚካኤል ፣ አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ