ስለ ብርቱካን ሚደቅሳ መፈታት ከአሜሪካ የቀረበ አስተያየት28 መስከረም 2003ዓርብ፣ መስከረም 28 2003የአሜሪካ የህዝብ እንደራሴዎች፣ የአንድነት ለፍትኅና ዴሞክራሲ ፓርቲ ሊቀመንበር፣ ወ/ት ብርቱ ሚደቅሳ በመፈታታቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል ።https://p.dw.com/p/PZn3ምስል Illuscopeማስታወቂያየኢትዮጵያ ን ጉዳይ በቅርብ የሚከታተሉ 18 የህዝብ እንደራሴዎች፣ የብርቱካንን መፈታት በጎ እርምጃ ነው ብለውታል። በሌላ በኩል፣ ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተከራካሪው ድርጅት (HRW) እና ሌሎች የ ሲብል ተቋማት ፣ የብርቱካንን መፈታት በደስታ ተቀብለው ፣ ሌሎች የፖለቲካ እሥረኞችም እንዲፈቱ ጠይቀዋል።--- አበበ ፈለቀ፣ ተክሌ የኋላ አርያም ተክሌ