1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን

ማክሰኞ፣ ኅዳር 3 2006

አሁንም እዚያዉ ሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን በተለያየ ችግር እየተሰቃዩ መሆናቸዉን እያስታወቁም ነዉ።በስልክ ያነጋገርናቸዉ ኢትዮጵያዉያን እንደሚሉት ወደ ሐገራቸዉ ለመግባት ቢፈልጉም ከሳዑዲ አረቢያ ፀጥታ አስከባሪዎች የሚደርስባቸዉን ድብደባና በደል ፍራቻ በየቤታቸዉ ለመሸሸግ ተገድደዋል።

https://p.dw.com/p/1AG7o
Foreign workers wait for a taxi as they leave the Manfuhah neighbourhood of the Saudi capital Riyadh on November 10, 2013, after two people have been killed in clashes between Saudi and other foreign residents the previous day, according to the Saudi police. On November 4, the authorities began rounding up thousands of illegal foreign workers following the expiry of a final amnesty for them to formalise their status. AFP PHOTO/FAYEZ NURELDINE (Photo credit should read FAYEZ NURELDINE/AFP/Getty Images)
ምስል AFP/Getty Images

የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት ኢትዮጵያዉያንን ጨምሮ ሕገ-ወጥ የዉጪ ሐገር ነዋሪዎችን ከሐገሩ ማበረሩን ዛሬም እንደቀጠለ ነዉ።የኢትዮጵያ መንግሥት ዜጎቹን ወደ ሐገር ለመመለስ መዘጋጀቱን ቢያስታዉቅም ስደተኞቹ እንደሚሉት እስካሁን ሁነኛ እርምጃ አልጀመረም።አሁንም እዚያዉ ሳዑዲ አረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን በተለያየ ችግር እየተሰቃዩ መሆናቸዉን እያስታወቁም ነዉ።በስልክ ያነጋገርናቸዉ ኢትዮጵያዉያን እንደሚሉት ወደ ሐገራቸዉ ለመግባት ቢፈልጉም ከሳዑዲ አረቢያ ፀጥታ አስከባሪዎች የሚደርስባቸዉን ድብደባና በደል ፍራቻ በየቤታቸዉ ለመሸሸግ ተገድደዋል።በየቤቱ የተሸሸጉት ደግሞ የምግብና የዉሐ እጥረት እንዳጋጠማቸዉ እየተናገሩ ነዉ።ጅዓፈር ዓሊ አስተያየቶችን አሰባስቧል።

ጅአፈር ዓሊ

አርያም

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ