ሳንባ ነቀርሳ-የዓለም ስጋት16 መጋቢት 2000ማክሰኞ፣ መጋቢት 16 2000https://p.dw.com/p/E0mWሳሉ ያዳክማል......ምስል APማስታወቂያየዓለም የጤና ድርጅት የሳንባ ነቀርሳ በሽታን ለመቆጣጠር የሚደረገዉ ጥረት ያመጣዉ ዉጤት ካለፉት ዓመታት ይልቅ መቀነሱ ጠቆመ። ድርጅቱ እንደሚለዉ በዓለም ዙሪያ ከሚታየዉ የሳንባ ነቀርሳ ስርጭት 61በመቶዉ ብቻ ነዉ በአግባቡ የታወቀዉ። ቀሪዉ ምርመራ ባላደረጉና ህክምና በማይከታተሉ ሰዎች አማካኝነት ህብረተሰቡን እየጎዳ ነዉ።