ሳሪስ የሷሊህ መስጊድ ኢማም ግድያ
ዓርብ፣ ሰኔ 10 2003ማስታወቂያ
ማክሰኞ ሰኔ ሰባት ለረቡዕ አጥቢያ ከንጋቱ አስር ሰዓት ከአርባ አካባቢ ባልታወቁ ሰዎች በቤታቸዉ ደጃፍ ይህወታቸዉ አልፏል። የኢማም ሼኽ መሐመድ ግድያ በአንድ በኩል ፖለቲካዊ ይዘት እንዳለዉ በሌላ በኩል ደግሞ በግል ጸብ የሚፈልጓቸዉ ሰዎች እጅ እንደተፈፀመ የሚገልፁ ጥቆማዎች ለዶቼ ቬለ ደርሰዋል። ፖሊስ በበኩሉ የወንጀሉን ተጠርጣሪዎች ይዞ ምርመራዉን በከፍተኛ ደረጃ እያጣራ እንደሚገኝ ተገልጿል። ዶቼ ቬለ የደረሰዉን ጥቆማ መሠረት በማድረግ የአዲስ አበባዉ ወኪላን ታደሰ እንግዳዉ የሚከተለዉን ዘገባ በጉዳዩ ላይ አጠናቅሯል።
ታደሰ እንግዳዉ
ሸዋዬ ለገሠ
ነጋሽ መሐመድ