1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሮመዳንና የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ጥያቄ

ረቡዕ፣ ሐምሌ 3 2005

ዶቼቬለ ያነጋገረው አንድ ሙስሊም በፆሙ ወራትም ቢሆን ሙስሊሙ ከዚህ ቀደም ለመንግሥት ያቀረባቸው 3 ጥያቄዎች እንዲመለሱ በተጨማሪ የታሰሩት የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላትም እንዲፈቱ መጠየቁን እንደማያቋርጥ አስታውቋል ።

https://p.dw.com/p/195FZ
ምስል DW/Tedla Getachew

የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ከዚህ ቀደም ያቀርቧቸው የነበሩ ህገ መንግሥታዊ የመብት ጥያቄዎችን ዛሬ በተጀመረው የሮመዳን ወር ማቅረብ እንደሚቀጥሉ ተገለፀ ። ዶቼቬለ ያነጋገረው አንድ ሙስሊም በፆሙ ወራትም ቢሆን ሙስሊሙ ከዚህ ቀደም ለመንግሥት ያቀረባቸው 3 ጥያቄዎች እንዲመለሱ እንዲሁም የታሰሩት የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት እንዲፈቱ መጠየቁን እንደማያቋርጥ አስታውቋል ። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግኢዘብሔር ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል ።

ዮሐንስ ገብረ እግኢዘብሔር
ሂሩት መለሰ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ