ርዕሰ-ብሔር ለመምረጥ፤ ጀርመን የምታደርገው ዝግጅት፣
ሰኞ፣ ግንቦት 30 2002ማስታወቂያ
በጀርመን ፌዴራዊ ምክር ቤት አብላጫ መቀመጫ ያላቸዉ በጥምር መንግስት የሚጠቃለሉት ፓርቲዎች ማለት የክርስትያን ዲሞክራቲክ ህብረት የክርስትያን ሶሻል ህብረት እንዲሁም የነጻ ዲሞክራቶቹ ፓርቲ የኒደርዛክሰኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ክርስቲያንን ቮልፍን በእጩነት ሲያቀርቡ ሶሻል ዲሞክላቶች ደግሞ በቀድሞቃ የምስራቅ ጀርመን ዋነኛ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ዮሃይም ጋዉክን አቅርበዋል። ዝርዝሩን የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሃይሚካኤል ልኮልናል
ይልማ ሃይሚካኤል
አዜብ ታደሰ
ተክሌ የኋላ