1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሥጋት የተደቀነበት የአፍሪቃ ተፈጥሮ አካባቢ

ሐሙስ፣ የካቲት 22 1999

በተፈጥሮ አካባቢ --------->

https://p.dw.com/p/E0bH
ዋንጋሪ ማታይ
ዋንጋሪ ማታይምስል AP
ላይ የሚደርሰው ጉዳት ከሞላ ጎደል ሁሉንም የአፍሪቃ ሀገሮች በጠቅላላ የሚመለከት ችግር መሆኑን ለተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃ የሟገቱት ኬንያዊትዋ ዋንጋሪ ማታይ አስታወቁ። ይህም ቢሆን ግን፡ ችግሩ በአህጉሩ ያን ያህል ትኩረት እንዳላገኘ የኖቤል ሰላም ተሸላሚ ማታይ በአዲስ አበባ በተካሄደው የአፍሪቃ የፀጥታና የተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃ ጉባዔ ላይ ገልፀዋል።