1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ምግብ ከአፍሪቃ ለአፍሪቃ

ረቡዕ፣ ነሐሴ 23 1999

የዓለም የምግብ ድርጅት ለአፍሪቃ ሀገራት የሚያቀርበዉን የእርዳታ እህል ከዛዉ ከአፍሪቃ ሀገራት መግዛት መጀመሩ ዉጤታማ ሆኖ እንዳገኘዉ ገለፀ።

https://p.dw.com/p/E0aT
ላለፉት አምስት ዓመታት ብቻም ከደቡባዊ አፍሪቃ ሀገራት 430ሚሊዮን የሚያወጣ ከ2ሚሊዮን ቶን በላይ እህል ገዝቷል።