ምኒሊክን የዘከረዉ የዉርሰ ኢትዮጵያ ጉባኤ
ሐሙስ፣ ጥቅምት 7 2006ማስታወቂያ
ሁለቱ የታሪክ ሰዎች በተስተናገዱበት የቤተመንግስት መስታወት አዳራሽ ዉስጥ ዘንድሮ የተካሄደዉ የዉርሰ ኢትዮጵያ ጉባኤ ደግሞ በአጼ ምኒሊክ ሥራና ታሪክ ላይ ተወያይቷል። ጉባኤዉ ላይ ተገኝተዉ ንግግር ያደረጉት የከተማዋ ከንቲባና የድርጅቱ የቦርድ ሊቀመንበር ልጅ ዶክተር አስፋወሰን አስራም ስለእህት ከተማ ጉዳይ እንዲታሰብበት መጠቆማቸዉን በስብሰባዉ የተካፈለዉ የበርሊኑ ዘጋቢያችን ይልማ ኃይለሚካኤል በላከዉ ዘገባ አመልክቷል።
ይልማ ኃይለሚካኤል
ሸዋዬ ለገሠ
አርያምተክሌ