ምስራቅ አፍሪቃን የመታዉ አስከፊ ድርቅ
ሰኞ፣ ሐምሌ 4 2003ማስታወቂያ
በምስራቅ ኢትዮጽያ የኦጋዴን አካባቢዎችን ተዘዋዉረዉ የጎበኙት የመንግስታቱ ማህበር የሰብአዊ ጉዳይ ምክትል ዋና ፀሐፊ ቫለሪ አሞስ ባዪት ነገር ሁሉ መደንገጣቸዉንና ማዘናቸዉን ገልጸዋል። እናቶች እና ህጻናት በከፍተኛ ደረጃ በምግብ እጥረት ተጠቅተዋል። ከፍተኛ የዉሃ እጥረት በመፈጠሩ ችግሩ በጥቂት ቀናት ዉስጥ ሊያከፋዉ ይችላል ሲሉ መግለጻቸዉን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ታደሰ እንግዳዉ ከአዲስ አበባ የላከልን ዘገባ ያሳያል።
ታደሰ እንግዳዉ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ