1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ምርጫ 2002 እና ሴቶች

ቅዳሜ፣ መጋቢት 11 2002

በኢትዮጵያ በግንቦት ለሚደረገው ሀገር አቀፍ ምርጫ ሴቶች በመራጭነት እና በተወዳዳሪነት ተሳታፊዎች ሆነዋል።

https://p.dw.com/p/MXn2
ምስል AP

ከወንዶቹ ጋር ሲነጻጸር ግን ቁጥራቸው አነስተኛ መሆኑንና ይህ ሊሻሻል እንደሚገባው የአዲስ አበባ ከተማ ሴቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚደንትና የአዲስ አበባ የሴቶች ማህበር ሊቀመንበር ወይዘሮ ብዙዓለም ገበየሁ ገልጸዋል። ድርጅታቸው ይህንን ገሀድ ለማድረግ ሰፊ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ እንደሚገኝም አስረድተዋል።

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ