1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ማሊ እና ጊዚያዊ ሁኔታዋ

ሰኞ፣ ሚያዝያ 1 2004

ከሁለት ሣምንታት በፊት በመፈንቅለ መንግሥት የተወገዱት የማሊ ፕሬዚደንት አማዱ ቱማኒ ቱሬ በይፋ ሥልጣባቸውን መልቀቃቸውን የሚገልጽ ደብዳቤ ለአስታራቂው የምዕራብ አፍሪቃ መንግሥታት የኤኮኖሚ ድርጅት ኤኮዋስ ከላኩ በኋላ የሀገሪቱ ወታደራዊ ገዢዎችም ሥልጣን ለሲቭሉ መስተዳድር ለማስረከብ በትናንቱ ዕለት ተስማሙ።

https://p.dw.com/p/14Zwn
Dioncounda Traore, center, Mali's parliamentary head who was forced into exile after last month's coup, walks with Burkina Faso's Foreign Affairs Minister Djibrill Bassole, right, as Traore arrives at the airport to take up his constitutionally-mandated post as interim president, in Bamako, Mali Saturday, April 7, 2012. Junta spokesman Lt. Amadou Konare, second right, looks on. Traore's return comes after coup leader Capt. Amadou Haya Sanogo signed an accord late Friday, agreeing to return the nation to constitutional rule.(Foto:Harouna Traore/AP/dapd)
ምስል AP

በሀገሪቱ ሕገ መንግሥታዊ የሲቭል አስተዳደር ከአርባ ቀናት በኋላ በምርጫ እስኪመሰረት ድረስ የምክር ቤቱ አፈ ጉባዔ ዲዮንኩንዳ ትራዎሬ የሽግግሩን መንግሥት በጊዜያዊ ፕሬዚደንትነት ይመራሉ። በተደረሰው ስምምነት መሠረት ትራውሬ ቃለ መሀላ ፈጽመው አመራሩን ሥራ መጀመር ቢኖርባቸውም፡ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪ ሻምበል አማዱ ሳኖጎ መቼ እንደሚወርዱ ገና በውል አልታወቀም።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ