1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሚንስትር ኒበልና የምንጣፉ ጣጣ

ሰኞ፣ ሰኔ 4 2004

አይነት እና ብዛቱ ይለያይ እንጂ በጀርመንም ሙስና አለ።

https://p.dw.com/p/15CFW
ARCHIV - Bundesentwicklungsminister Dirk Niebel (FDP) besichtig am 20.06.2011 ein Straßenbauprojekt in Masar-i-Scharif in Afghanistan. Bundesentwicklungsminister Dirk Niebel soll nach dem Willen der SPD weitere Aufklärung über den Transport seines afghanischen Teppichs in einem Jet des Bundesnachrichtendiensts (BND) leisten. Laut «Spiegel» hatte Niebel den neun Quadratmeter großen und 30 Kilogramm schweren Teppich während einer Dienstreise im März in Kabul für rund 1400 Dollar (rund 1000 Euro) erstanden, ihn jedoch in seiner Linienmaschine nicht nach Hause mitnehmen können. Später war das Stück unverzollt nach Deutschland eingeführt und auf dem Flughafen von Niebels Fahrer abgeholt worden. Foto: Tim Brakemeier dpa (zu dpa: «SPD fordert von Niebel Aufklärung über Teppich-Transport» vom 08.06.2012) +++(c) dpa - Bildfunk+++
ምስል picture-alliance/dpa

የጀርመኑ የልማት እና የዕድገት ሚኒስትር ዲርክ ኒብል ለስራ አፍጋኒስታን በነበሩበት ወቅት 1100 €ያወጣ አንድ ስጋጃ ወይንም ምንጣፍ ሸምተው ወደ ጀርመን ይመለሳሉ። ይሄው ምንጣፍ ግብር ሳይከፈልበት ወደ ጀርመን በመግባቱ፤ ሚኒስትሩ የመወያያ ርዕስ ሆነዋል። አቃቢ ህግ ክስ ለመመስረት ማስረጃ ሲያሰባስብ ፤ የተቃዋሚ ፓርቲ አባሎች ደግሞ ሚኒስትሩ ስልጣን እንዲለቁ እየጠየቁ ነው። የበርሊኑ ዘጋቢያችን ይልማ ኃይለ ሚካኤል ጉዳዩን ተከታትሏል።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ልደት አበበ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ