መድረክ ወደ ፖለቲካ ጥምረት መሸጋገሩ4 መስከረም 2002ሰኞ፣ መስከረም 4 2002ስምንት ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎችንና ሁለት ግለሰቦችን ያሰባሰበው የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ምክክር መድረክ ወደ አንድ የፖለቲካ ጥምረት መሸጋገሩን ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ አስታውቋል ።https://p.dw.com/p/Jf2uማስታወቂያ መድረኩ የፖለቲካ ጥምረቱን አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ ለመጪው ምርጫ እና ከዛም በኋላ የሚያገለግል የፓርቲ ህግና ደንብ እንዲሁም የጋራ የፖለቲካ ማንፌስቶም ማዘጋጀቱን ገልጿል ። ዕውቅና ለማግኘትም ለኢትዮጵያ ብሄራዊ የምርጫ ቦርድ ማመልከቻ ማስገባቱን አስታውቋል ። ታደሰ እንንግዳው ።፡ ታደሰ እንግዳው ፣ ሂሩት መለሰ ተክሌ የኋላ