መነበብ የማይችሉት ድረ -ገጾች ሙከራ 30 ሚያዝያ 2004ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 30 2004በዉጭ አገራት የሚገኙ ድረ- ገጾች ወደ ኢትዮጵያ እንዳይደርሱ የሚደረግባቸዉ እገዳን ለማለፍ የተለያዩ አማራጮች እንደሚጠቀሙ ተገለጸ።https://p.dw.com/p/14rvzአዲሱ የአዉራምባ ታይምስ ድረ -ገጽምስል Fotoliaማስታወቂያ በዉጭ አገራት የሚገኙ ድረ- ገጾች ወደ ኢትዮጵያ እንዳይደርሱ የሚደረግባቸዉ እገዳን ለማለፍ የተለያዩ አማራጮች እንደሚጠቀሙ ተገለጸ። ድር- ገጾቹ መረጃ እና ሞያዊ ድጋፍ የሚለዋወጡበት የጋራ መድረክም እንዳላቸዉ ተነግሮአል። ዝርዝሩን የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ልኮልናል። አበበ ፈለቀ አዜብ ታደሰ ሸዋዬ ለገሰ