1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ኤኮኖሚ

ሕገ-ወጡ የገንዘብ ዝውውር

ረቡዕ፣ ኅዳር 7 2009

በሳዑዲ ዓረቢያ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በየአመቱ ከ328 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገንዘብ ወደ ኢትዮጵያ  እንደሚልኩ አንድ ጥናት አመለከተ፡

https://p.dw.com/p/2Sn3h
ElfenbeinküsteMobile Money Orange Money
ምስል Getty Images/AFP/I. Sanogo

(Beri. Riyadh) Ethiopians in Saudi Arabia prefer informal money transfer - MP3-Stereo

 ከዚህ ገንዘብ ውስጥ ከ90 በመቶ በላይ ቁጥጥር በማይደረግበት በሀዋላ መንገድ እንደሚላክ  አጥኚዉ ገልጠዋል።በጥናቱ መሠረት ገንዘቡ በቀጥታ ወደ ኢትዮጵያ የሚገባ ሳይሆን ከሳዑዲ ዓረቢያ ተነስቶ በቻይና አቋርጦ ኢትዮጵያ ላይ ሸቀጥ ሆኖ ይደርሳል ፡፡የኢትዮጵያ አስመጪዎች ከቻይና ለገዟቸው ሸቀጦች እዚያው ቻይና ላይ ከሳዑዲ የተላከው ዶላር ይከፈልላቸዋ።  የብር ምንዛሪውን ደግሞ እነርሱ አዲስ አበባ ላይ ለሀዋላ ላኪዎቹ ወኪሎች ይከፍላሉ ፡፡ 
ስለሺ ሽብሩ
እሸቴ በቀለ
ነጋሽ መሐመድ