1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሕገወጥ የሰዎች ዝውውርና መፍትሄው

ዓርብ፣ ጥቅምት 22 2006

እስከ ተነ ገወዲያ የሚቀጥለው ይኽው ጉባኤ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን በመከላከልና በመግታት ላይ ያተኩራል

https://p.dw.com/p/1AANU
ምስል picture-alliance/dpa/dpaweb


የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የማህበራዊ ሳይንስ ጳጳሳዊ አካዳሚ ና የዓለም ዓቀፍ ካቶሊካዊ ፌደሬሽን በጋራ ያዘጋጁት ስደተኞችን የተመለከተ ጉባኤ ነገ ቫቲካን ውስጥ የሚካሄደው ውስጥ ይጀመራል ። እስከ ተነ ገወዲያ የሚቀጥለው ይኽው ጉባኤ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን በመከላከልና በመግታት ላይ ያተኩራል ።በጉባው ላይ የቤተክርስቲያኗ የማህበራዊ ሳይንስ አካዳሚ ሃላፊዎች እንዲሁም ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን የሚከታተሉ የአውሮፓና የላቲን አሜሪካ ባለሞያዎች ይሳተፋሉ ። ዝርዝሩን የሮሙ ዘጋቢያችን ተክለእዝጊ ገብረ እየሱስ ልኮልናል

ተክለእዝጊ ገብረ እየሱስ

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ