1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

«ሕዝባዊ ወያኔ ሃርነት ትግራይ» የደርግ ራድዮን ሲቆጣጠር

ሐሙስ፣ ግንቦት 18 2008

ኢትዮጵያን ለ 17 ዓመታት ያስተዳደረዉ ወታደራዊ መንግሥት «ደርግ» ያኔዉ አማፂ ቡድን በኢሕአዴግ ከሥልጣን ከተወገደ የፊታችን ቅዳሜ 25 ዓመቱን ይደፍናል።

https://p.dw.com/p/1IuvW
Äthiopien Berhane Geberesadic in Addis Abeba
የቀድሞዉ ታጋይ የአሁኑ ሌተና ኮነሪል ብርኃነ ገ/ጻድቅምስል DW/Y. Geberegziabher

የኢሕአዴግ ጦር አዲስ አበባን በተለይም የኢትዮጵያ ራዲዮ ጣቢያን መቆጣጠሩን የያኔ ለሕዝብ ያወጀዉ ወጣት ታጋይ «ላዉንቸር» በሚል ቅፅል ይጠራል። የዛን ጊዜዉ ወጣት ታጋይ የአሁኑ ሌተና ኮነሪል ብርኃነ ገብረ ጻድቅ ናቸዉ። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዮኃንስ ገብረግዚአብሄር አቶ ብርሃነገብረ ጻድቅን ወይም ላዉንቸርን ስለቀድሞ ትዉስታቸዉ ጠይቆዋቸዉ ነበር።


ዮሐንስ ገብረ-እግዚአብሔር

አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ