ሔይቲን የመታዉ የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋና ርዳታዉ
ሐሙስ፣ ጥር 6 2002ማስታወቂያ
በተለይ ርዕሠ-ከተማይቱ ፖርት ኦ ፕረስን ክፉኛ ያርገፈገፈዉ አደጋ ከሐገሬዉ ሕዝብ በተጨማሪ አለም አቀፍ ሠላም አስከባሪ ወታደሮችን፥ የርዳታ ድርጅት ሠራተኞችን ገድሏል፥ አቁስሏልም።በአደጋዉ የተጎዳዉን የደሐይቱን ሐገር ሕዝብ ለመርዳት መንግሥታትና አለም አቀፍ ድርጅቶች ወታደሮች፥ የአደጋ ሠራተኞች፣ ሐኪሞችና መሳሪያዎች እያዘመቱ ነዉ።የገንዘብና የቁሳቁስ ርዳታም እየላኩ ነዉ።የዋሽንግተኑ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ተጨማሪ ዘገባ ልኮልናል።
አበበ ፈለቀ /ነጋሽ መሀመድ
አርያም ተክሌ