1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለፕሬዚደንታዊ ምርጫ የሬፓብሊካን ተፎካካሪዎች ክርክር

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 6 2008

በዩኤስ አሜሪካ እጎአ ለ2016 ዓም የፕሬዚዳንታዊ ምርጫ የሬፓብሊካን ፓርቲ እጩ ተፎካካሪዎች 5ኛዉን ክርክራቸውን ትናንት ላሽ ቬጋስ ከተማ ዉስጥ አካሄዱ። የክርክሩ ርዕስ በተለይ በዉጭ ጉዳይ ፖሊሲና በጸረ ሽብር ዘመቻ ላይ ያተኮረ ነበር።

https://p.dw.com/p/1HOIe
USA Wahl Republikaner Präsidentenkandidaten TV Debatte
ምስል Reuters/M. Blake

[No title]

የፕሬዝዳንት ኦባማ አስተዳደርን የጸረ ሽብር ስትራቴጂ የሚቃወሙ የሬፓብሊካን ፓርቲ እጩ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ተፎካካሪዎች በትናንቱ ምሽት የፖለቲካ ክርክራቸውl በተለይ የትኩረት አቅጣጫ ያደረጉት ይሄንኑ የጸረ ሽብር እና ብሄራዊ ደህንነት አጀንዳ ነበር። በጸረ ሽብር ዘመቻዉ ርዕስ ላይ ከፍተኛ የሃሳብ ልዩነቶች እንዳሉ ተስተውለዋል። በፓሪስና በሳን በርናርዲኖ ካሊፎርንያ የደረሱትን የሽብር ጥቃቶች ተከትሎ በዩኤስ አሜሪካ የጸረ ሽብር እና ብሄራዊ ደህንነት አጀንዳ አሁንም አከራካሪ ሆኖ እንደቀጠለ ነው።

ናትናኤል ወልዴ

አርያም ተክሌ

አዜብ ታደሰ