የኢትዮጵያ መንግስትና ግድቡን የሚሠራዉ የኢጣሊያ የግንባታ ኩባንያ ሳሊኒ ወቀሳዉን አልተቀበሉትም። ዩናይትድ ስቴትስ የሚኖሩት አቶ አለሜ ታደሰ በበኩላቸዉ የግድቡን መሰራት የሚቃወሙትን ወገኖች በመቃወም ፊርማ የማሰባሰብ ዘመቻ ጀምረዋል። አቶ አለሜ እንደሚሉት በኢትዮጵያ ጉዳይ ከኢትዮጵያዉያን በስተቀር የሚያገባዉ የለም። አቶ አለሜን ያነጋገረዉ ነጋሽ መሐመድ ነዉ፤
ነጋሽ መሐመድ
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ