ለደቡብ ሱዳን ዘላቂ ስምምነት3 መስከረም 2008ሰኞ፣ መስከረም 3 2008በደቡብ ሱዳን የሚታየዉን የርስ በርስ ግጭት ለማስቆምና ዘላቂ የተኩስ አቁም ስምምነቱን በሽግግር ሂደት የሰላም ዋስትና ለማረጋገጥ የጦር አዋጊ ሰራዊቱ ከፍተኛ መኮንኖች እንዲስማሙ ታምኖበታል።https://p.dw.com/p/1GWKDምስል DW/G. Haile Giorgisማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio መዲና አዲስ አበባ ላይ ትናንት የጀመረዉና ለአምስት ቀናት እንደሚዘልቅ የተነገረዉ ይህ ዉይይት ከፖለቲካዉ ዉሳኔ ጎን ለጎን ከሁለቱም ወገን አስራ አምስት አስራ አምስት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች በዚሁ መንፈስ ለመወያየት በአዲስ አበባ ስብሰባቸዉን ጀምረዋል። በመክፈቻ ሥነ-ስርዓቱ ላይ ወኪላችን ተገኝቶ ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አዜብ ታደሰ ኂሩት መለሰ