You need to enable JavaScript to run this app.
ወደ ይዘቱ ዝለል
ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
አዲስ ቪዲዮ
አዲስ ድምፅ
አካባቢ
ኢትዮጵያ
አፍሪቃ
አዉሮጳ
ጀርመን
አርዕስት
ማሕበረሰበ
ሰብአዊ መብት
ጤና
የተፈጥሮ አካባቢ ጥበቃ/የአየር ንብረት
ኤኮኖሚ
ማዕቀፍ
ፖለቲካ
ስፖርት
ባህል
የቴሌቪዥን የቀጥታ ስርጭት
አዲስ ድምፅ
አዲስ ቪዲዮ
ማስታወቂያ
ለውጥ የማያስገኘው የኤኳቶርያል ጊኒ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ
15 ሚያዝያ 2008
ቅዳሜ፣ ሚያዝያ 15 2008
https://p.dw.com/p/1Ib6S
ማስታወቂያ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ለውጥ የማያስገኘው የኤኳቶርያል ጊኒ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ
ለውጥ የማያስገኘው የኤኳቶርያል ጊኒ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ
ፕሬዚደንት ቴዎዶሮ ኦቢያንግ ንጌማ ካለፉት 37 ዓመታት ወዲህ በስልጣን ላይ ይገኛሉ። ከአፍሪቃ መሪዎች ሁሉ ለረጅም ዓመታት ስልጣን የጨበጡት የ73 ዓመቱ ኦቢያንግ ንጌማ የስልጣን ዘመናቸውን ለቀጣዮቹ ሰባት ዓመታት ለማራዘም በነገው ዕለት በሀገሪቱ በሚደረገው ፕሬዚደንታዊ ምርጫም ላይ እንደገና በተወዳዳሪነት ይቀርባሉ።