ለኦባማ የተፃፈው ግልፅ ደብዳቤ
ሰኞ፣ ሐምሌ 20 2007ማስታወቂያ
ከቅርብ ወራቶች ወዲህ በኬንያ በነፃው ፕረስ ላይ የሚደርሰውን ተፅዕኖ አፅኖት የሰጠ ሲሆን፤ በኢትዮጵያ ደግሞ የሰዓብዊ መብት ረገጣ፣ የመፃፍ እና የመናገር አፈናን ያመላከተ ደብዳቤ መሆኑን የድርጅቱ የአፍሪቃ ጉዳዮች አጥኚ ጄፍሪ ስሚዝ ለዶይቸ ቬለ ገልፀዋል። ዩናይትድ ስቴትስ የቆመችላቸውን መሠረታዊ የሰብዓዊ መብት መርሆችን በማስታወስ ኦባማ በጉብኝታቸው ወቅት እንዲያነሱ ስሚዝ ጠይቀዋል። ስለ ተፃፈው ደብዳቤ ይዘት...
መክብብ ሸዋ
ልደት አበበ
ሸዋዬ ለገሠ