ለአፍጋኒስታን ሰላም እና ልማት የጀርመን አስተዋፅኦ
ማክሰኞ፣ መጋቢት 22 2001ማስታወቂያ
በአሁኑ ሰዓት 3700 የጀርመን ወታደሮች በሰሜን አፍጋኒስታን ተሰማርተዋል ። ጀርመን ባለፈው ዓመት ብቻ ለአፍጋኒስታን ያወጣችው ገንዘብ ከአምስት መቶ ሰላሳ ሚሊዮን ዩሮ በላይ ይሆናል ። የዶይቼቬለዋ ኒና ቬርኮሆይዘር ለአፍጋኒስታን ሰላም እና ልማት ጀርመን ስላበረከተችው አስተዋፅኦ የዘገበችውን ዘገባ ይልማ ኃይለ ሚካኤል ከበርሊን አጠናቅሮታል ።
ይልማ ኃይለ ሚካኤል ፣ ሂሩት መለሰ ፣ ተክሌ የኃላ