ለአረና አቤቱታ የተሰጠ ማስተባበያ3 የካቲት 2002ረቡዕ፣ የካቲት 3 2002መጪዉ ግንቦት በኢትዮጵያ በሚካሄደው ምርጫ የሚሳተፈው ‘አረና ትግራይ’ ትግራይ ውስጥ በሶሶት ወረዳዎች አጋጠሙኝ በማለት ያቀረበው አቤቱታ ሀሰት ነው ሲሉ ወቀሳ የተሰነዘረባቸው የወረዳዎቹ ዋና አስተዳዳሪዎች አስተባባሉ ።https://p.dw.com/p/LyGTለአረና ትግራይ ፓርቲ አቤቱታ የተሰጠ ማስተባበያምስል AP GraphicsBank/DWማስታወቂያእነዚሁ የወረእለኽ የፀልምቲ እና የሽራሮ ዋና አስተዳዳሪዎች አረና ትግራይ ያቀረበው ስሞታ ከሀቅ የራቀ ነው ሲሉ ለዶይቼቬለ በስልክ ተናግረዋል ። መቀሌ የሚገኘው ወኪላችን ዩሀንስ ገብረ እግዚአብሄር ዝርዝር ዘገባ አለው ። ዩሀንስ ገብረ እግዚአብሄር ፣ ሂሩት መለሰ ሸዋዬ ለገሠ