ለኔልሰን ማንዴላ መታሰቢያ በአፍሪቃ ኅብረት አዳራሽ
እሑድ፣ ኅዳር 29 2006ማስታወቂያ
የመጀመሪያው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ለመሆን የበቁትና የኖቤል የሰላም ተሸላሚ ፤ ኔልሰን ማንዴላ፤ ባለፈው ሐሙስ ማታ ካረፉ ወዲህ፤ አዲስ አበባ ውስጥ በአፍሪቃ ኅብረት አዳራሽ በልዩ ሥነ ሥርዓት ዝካሬ ተደርጎላቸዋል። በዚህ ልዩ ሥነ ሥርዓት ፣ በአዲስ አበባ ከሚኖሩት አምባሳደሮችና የተለያዩ የሃይማኖት መሪዎች ጋር ፣ የኅብረቱ ዋና ጸሐፊ ወ/ሮ ድላሚኒ ዙማና በዙር ምርጫ መሠረት የዘንድሮው የአፍሪቃ ኅብረት ፕሬዚዳንት አቶ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ተገኝተዋል።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሐመድ