ለሰብል የመድህን ዋስትና4 ታኅሣሥ 2004ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 4 2004የመድህን ዋስትና ለሰዉ ህይወትና ተንቀሳቃሽ ንብረት ብቻ ሳይሆን ለሰብልም እንደሚያስፈልግ አንድ ባለሙያ አመለከቱ።https://p.dw.com/p/13SmLምስል dpaማስታወቂያ ባለሙያዉ በተለይ ለዶቼ ቬለ እንደገለጹት በዝናብ እጥረትም ሆነ ከመጠን ማለፍ ሰብል ለአደጋ ሲጋለጥ አርሶ አደሩ ልፋትና ተስፋዉን ሊያካክስለት የሚችልበት ስልት ይህ የመድህን ዋስትና ነዉ። ኢትዮጵያ ዉስጥ ይህ ተግባራዊ መደረግ መጀመሩም ተገልጿል። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ