በቶሮንቶ የኢትዮጵያዉያን ርዳታ ማሰባሰብያ ለረጲ ጉዳተኞች
ሰኞ፣ መጋቢት 11 2009ማስታወቂያ
በቶሮንቶና አካባቢዋ ወደ አምስት ሺህ ኢትዮጵያዉያን በአጠቃላይ በካናዳ ወደ 50 ሺህ ኢትዮጵያዉያን ይኖራሉ ተብሎ እንደሚገመት የነገረን በቶሮንቶ ነዋሪ የሆነዉ ጋዜጠኛ አክመል ነጋሽ በሳምንቱ መጨረሻ ለርዳታ ገንዘብ ለማሰባሰብ የተሰበሰቡ ኢትዮጵያዉያንን ተጠሪ አግኝቶ አነጋግሮ ነበር። ጋዜጠኛ አክመል ነጋሽን ስልክ በመደወል ስለሁኔታዉ ጠይቀነዋል።
አክመል ነጋሽ
አዜብ ታደሰ