1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለመካከለኛው ምሥራቅ ሰላም ፤ የጋራ ጸሎት በቫቲካን--ዩክሬንና ጊዜያዊው ሁኔታ---

ሰኞ፣ ሰኔ 2 2006

በዩናይትድ ስቴትስ ተነሳሽነት የመካከለኛው ምሥራቅ የመጨረሻ ዙር ድርድር ከከሸፈ ከሳምንትታ ወዲህ ፤ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍርንሲስ፤ በቅርቡ መካከለኛውን ምሥራቅ ሲጎበኙ ያነጋገሯቸውና የጋበዟቸው የእሥራኤል ፕሬዚዳንት

https://p.dw.com/p/1CF55
ምስል Reuters

ሺሞን ፔሬስና የፍልስጤማውያን ፕሬዚድንት ማህሙድ አባስ፣ ትናንት በቫቲካን የተለያዩ የሃይማኖት አባቶች ፤ የክርስቲያን ሙስሊምና ይሁዲ ሃይማኖት ሰዎቻ በጋራ በመሩት ሥርዓተ ጸሎት ተሳትፈዋል። ለመካከለኛው ምሥራቅ ሰላም ስለተካሄደው ሥርዓተ ጸሎትና ስለተሰጠው አስተያየት የሮማው ዘጋቢአችን ተኽለዝጊ ገ/የሱስ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።