1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ለሊቢያ መረጋጋትና ግንባታ ትብብር

ረቡዕ፣ ነሐሴ 18 2003

የአዉሮጳ ኅብረትና የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃል ኪዳን ድርጅት NATO የሙአመር ጋዳፊ የ42ዘመን አገዛዝ ፍፃሜ ዋዜማ ላይ ስለወደፊቱ ሊቢያ መነጋገር መጀመራቸዉ ተዘግቧል።

https://p.dw.com/p/Rhu4
አሽቶን ቤንጋዚን ሲጎበኙምስል picture alliance / dpa

የአዉሮጳ ኅብረት በበኩሉ አባል አገራቱን በማስተባበር ለሊቢያ የሚዉለዉን ድጋፍ በተመድ በኩል ስልት አስልይዞ ለማካሄድ መነሳቱን ትናንት ይፋ አድርጓል። የኅብረቱ ተጠሪ የሰጡትን መግለጫ የተከታተለዉ የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሤን ቀደም ብዬ በስልክ አነጋግሬዋለሁ። የአዉሮጳ ኅብረት ከጋዳፊ አገዛዝ ዉድቀት በኋላ ሊቢያን ለማረጋጋት ቅድሚያ መስጠቱን አስመልክቶ የተሰጠዉን ማብራሪያ ባጭሩ በማብራራት ይጀምራል።

ገበያዉ ንጉሤ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ