1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ህግ አልባነት በዳርፉር

ቅዳሜ፣ ጥር 17 2000

በምዕራብ ሱዳን በዳርፉር ግዛት የሚኖረው ህዝብ ስቃይ አሁን ባካባቢው በተጠናከረው የውንብድና እና የዝርፊያ ተግባር ይበልጡን እየከፋ መጣ። ባካባቢው በቀጠለው ውዝግብ ለተጎዳው ህዝብ የምግብ ርዳታ ለማቅረብ የተጀመረው ጥረት በዚህ የተነሳ መስተጓጎሉን የተመድ የምግብ ርዳታ አቅራቢ ድርጅት ቃል አቀባይ ወይዘሮ ኤሚልያ ካሴላ ለዶይቸ ቬለ ገልጸዋል።

https://p.dw.com/p/E0Zh
የአፍሪቃ ህብረት ሰላም አስከባሪ ጓድ ወታደሮች
የአፍሪቃ ህብረት ሰላም አስከባሪ ጓድ ወታደሮችምስል AP