ህገ ወጥ ስደተኞችና የአውሮጳ ኅብረት10 ነሐሴ 2000ቅዳሜ፣ ነሐሴ 10 2000የአውሮጳ ኅብረት በባህሩ በኩል ወደ አህጉሩ በህገ ወጥ መንገድ ለመግባት በሚሞክሩት አፍሪቃውያን አንጻር ቁጥጥሩን ያጠናከረበት ድርጊት፡ ታገስሽፒግል እንደሚለው፡ ስደተኞቹ ሌላ አደገኛ መንገድ እንዲፈልጉ አስገድዳቸዋል።https://p.dw.com/p/F1V6ህገ ወጥ ስደተኞች በላምፔዱዛ ኢጣልያምስል dpa - Fotoreportማስታወቂያየደቡባዊ አፍሪቃ መንግስታት የልማት ትብብር ድርጅት - ሳዴክ - በዚምባብዌ ተቀናቃኝ ወገኖች መካከል በጀለማስታረቅ በጀመረው ጥረቱ አዲስ ሸምጋይ ቢሰይም ይሻላል ባይ ነው የብሪታንያውያኑ ዕለታዊ ዘ ኢንዲፔንደንት።